Month January 2022

ወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ አስመልክቶ የተደረገ የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ

የኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይቲ በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው አማራና አፋር ክልሎች ጤና ተቋማት መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የመጀመሪያ ዙር የ50ሺህ ብር ገንዘብ ድጋፍ አደረገ ፡፡የኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይ ፕሮጀክት ማናጀር አቶ አማኑኤል ጌታቸው ገንዘቡን ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር ሙሉጌታ እንዳለ ባስረከቡበት…